ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Tuesday, June 11, 2013

ይህች ሰበርም ጠቃሚም ዜና ነች

የግብፅ ተቃዋሚዎች ''ፕሬዝዳንት ሞሐመድ ሞሪስ የአባይን ጉዳይ የሚያነሱት የውስጥ ተቃውሞን ለማድበስበስ እና የህዝብ ድጋፍ ለማግኘት እየተጠቀሙበት ነው።'' አሉ። በግንቦት ወር ተቃዋሚዎች ፕሬዝዳንቱ ስልጣን እንዲለቁ የሚጠይቅ  15 ሚልዮን  ፊርማ ለማሰባሰብ አቅደው በግንቦት 29/2013 ዓም  እ.ኤ.አቆጣጠር ብቻ የ 7 ሚልዮን  ሕዝብ ፊርማ ማሰባሰብ ችለዋል። ለሰኔ 30፣2013 ዓም ተቃዋሚዎች ፕሬዝዳንቱ ስልጣን እንዲለቁ የሕዝብ ንቅናቄ ለመፍጠር ዝግጅት ላይ ናቸው። የዜናው ምንጭ ''አልሃራም ኦንላይን'' የግንቦት 11፣2013 ዓም ዘገባ።

ከግብፅ ተቃዋሚዎች ምን እንማራለን? የግብፅ ተቃዋሚዎች ሕዝቡን እውነታውን በመንገር መተኮር የሚገባበትን ዘለቄታዊውን እና ዋናውን ጉዳይ ከበቂ ትንተና ጋር አቅርበው አሳይተዋል።ብዥታም እንዲጠራ አቅጣጫም እንዲያዝ በሚነሱ ጉዳዮች ላይ በቂ ማብራርያ እና  አቅጣጫ እያስያዙ ነው።ይህ እጅግ አስተማሪ ጉዳይ ነው።

Morsi using Ethiopia dam crisis to boost popularity: ‘Rebel’
Opposition campaign group dismisses President Morsi's calls for unity over Ethiopia dam crisis, vows to launch mass protests on election anniversary
Ahram Online , Tuesday 11 Jun 2013
Rebel Campaign
Campaigners sign confidence-withdrawal forms (Photo: Al-Ahram Arabic-language news website)
The president's speech on Monday calling for "national reconciliation" over Nile dam issue is an effort to distract the people's attention from other problems, Badr added.The president should resign, Badr insisted.
'Rebel' campaign central committee member Mohamed Abdel-Aziz said,“Morsi and his people are worried. They fear the popular support of the Rebel campaign and our will to mobilise on 30 June to bring down the president.”
“Morsi is using the Nile water crisis to combat his loss of popularity, people’s anger towards him and the opposition’s boycott [of his calls for dialogue],” Abdel-Aziz added.
At a conference on Monday organised by Islamist forces to discuss the issue, Morsi said, "The country demands that we stand united."
The 'Rebel' campaign was launched in May to "withdraw confidence" from President Morsi by collecting 15 million signatures by the anniversary of his inauguration on 30 June, topping the number of votes he won in the election. The campaign announced on 29 May that it has collected seven million signatures.

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...